ፖለቲካሱሌማን አብደላ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላልፎ መሰጠቱን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አረጋገጠየማኅበረሰብ አንቂው ሱሌማን አብደላ ከሳውዲ አረቢያ በግዳጅ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላለፎ መሰጠቱን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ይፋ ባደረገው አዲስ ሪፖርት አስታውቋል፡፡ ከአንድ ዓመት ከግማሽ በላይ ለሚሆን ጊዜ ከሚኖርበት ሳውዲ አረቢያ ደብዛው የጠፋው ሰሌማን ለኢትዮጵያ መንግሥት ተላልፎ መሰጠቱን በሪፖርቱ ተገልጿ፡...hornfrequencyAugust 13, 2025 Read More