የሕወሓት ኃይሎች ራሳቸውን “መንበረ ሰላማ” ብለው በሰየሙ የኃይማኖት አባቶች በጋራ በፈጠሩት ሁከት በራያ ሀገረ ስብከት በተለይም በአላማጣ ከተማ የጥምቀት በዓል በአደባባይ እንደማይከበር ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። የጥምቀት በዓል ከመከበሩ በዋዜማው የሚከናወነው የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት አለማክበሩን የሀገረስብከቱ ...

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ፣ በአካባቢው የወደፊት አስተዳደራዊ መዋቅር ላይ ከፍተኛ የሃሳብ ልዩነት መኖሩን የሚያሳዩ መረጃዎች ወጥተዋል። ለሪፖርተር ጋዜጣ የቀድሞውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና በአሁኑ ወቅት የጠቅላይ ሚ...

መንግስት በስህተት መሆኑን ገልጾ ይቅርታ ጠይቋል በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ ሰሃላ ሰየምት ወረዳ በባርዋ ቀበሌ ልዩ ስሙ “ፈፋ ድልድይ” ተብሎ በሚጠራው ንዑስ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የሚሊሻ ካምፕ ላይ ትላንት ጥር 07 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰ የድሮን ጥቃት በርካታ ታጣቂዎችና ንፁሃን ዜጎች ለ...

በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን፣ በጣርማበር bወረዳ የምትገኘው የደብረሲና ከተማ ከንቲባ አቶ ወንድምሲገኝ ማሙዬ በትላንትናው ዕለት መገደላቸው ተረጋገጠ። ከንቲባው ህይወታቸው ሊያልፍ የቻለው በታጣቂዎች በተተኮሰባቸው ጥይት መሆኑን የከተማው አስተዳደር አስታውቋል። ድርጊቱ የተፈጸመው ከንቲባው በከተማዋ ውስጥ በስራ እንቅ...

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የአድማ ብተና እና የመደበኛ ፖሊስ አባላት በሙሉ የታጠቁትን የጦር መሣሪያ እስከ ነገ ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ገቢ እንዲያደርጉ አስቸኳይና ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጠ። ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፣ ውሳኔው የተላለፈው በክልሉ ካለው ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር ተያይዞ ከክል...

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በአበርገሌ ወረዳ 03 ቀበሌ በበልታርፍ ጎጥ በቤት ውስጥ በተከሰተ የመድፍ ቁምቡላ ፍንዳታ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር መንግስቴ ደባሽ ለሆርን ፍሪኩዮንሲ በላኩት መረጃ ላይ እንደገለጹት፣ አደጋው...

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ጥር 7/2018 ዓ.ም ካለፈው አራት ዓመት ወዲህ በአማራ ክልል ስር እየተዳደረ በሚገኘው ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን ጉብኝት አድርገዋል። አምባሳደሩ በኢትዮጵያ ቆይታቸው ወልቃይትን ሲጎበኙ ይህ የመጀመሪያው ሲሆን፣ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከዞኑ አመራሮች ጋሪ መክ...

የኤርትራ ማስታወቂያ ሚንስትር የማነ ገብረመስቀል በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አሕመድ የሚመራው የብልጽግና ፓርቲ በኤርትራ ላይ ጦርነት ለመጀመር የተለያዩ ምክንያቶችን እየፈለገ ነው ሲሉ ለሬውተርስ ተናገሩ። ከሰሞኑ በአማራ ክልል 56ሺ ተተኳሾች በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወሩ በመንግስት የጸጥታ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸ...

በአሜሪካ የአስፈጻሚው አካል ውሳኔ ቁጥር 14362 መሰረት አሜሪካ በግብጽ፣ ዮርዳኖስ እና ሊባኖስ የሚገኘውን የሙስሊም ወንድማማቾች የተሰኘውን ስብስብ በአሸባሪነት መፈረጇ ይፋ ተደርጓል። የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው መስሪያ ቤቱ በሊባኖስ የሚገኘውን የሙስሊም ወንድማማቾች ቡድንን እንዲሁም ቅርንጫፉ...

አሜሪካ ከፈረንጆች ጃንዋሪ 21 ጀምሮ ተግባራዊ የሚድረ የቪዛ እገዳ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 አገራት ላይ ተግባራዊ አድርጋለች። የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይን ዋቢ አድርገው በርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች እንደዘገቡት፤ የወቅቱ የአሜሪካ አስተዳደር በስደተኞች ዙሪያ ተግባራዊ እያደረገ ያለውን ፖሊሲ ተከትሎ ይህ እገዳም እን...