የሕወሓት ኃይሎች ራሳቸውን “መንበረ ሰላማ” ብለው በሰየሙ የኃይማኖት አባቶች በጋራ በፈጠሩት ሁከት በራያ ሀገረ ስብከት በተለይም በአላማጣ ከተማ የጥምቀት በዓል በአደባባይ እንደማይከበር ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። የጥምቀት በዓል ከመከበሩ በዋዜማው የሚከናወነው የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት አለማክበሩን የሀገረስብከቱ እና የአካባቢው አመራሮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። ሀገረ ስብከቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ለማክበር አስቻይ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩለት ቀደም ብሎ፣ በራያ አካባቢዎች...
ባለፉት ጥቂት ቀናት በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን በወርቅ ማውጣት ሥራ ላይ በተሰማሩ ወጣቶች እና በአካባቢው አስተዳደር መካከል ከፍተኛ ውጥረት ነግሶ ሰንብቷል። ይህንኑ ተከትሎ በተከሰተ ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱና በመጨረሻም ጉዳዩ በውይይት መፈታቱ ታውቋል። ለግጭቱ መነሻ የሆነው የዞኑ አስተዳደር በቃፍታ ሑመራ ብሔራዊ ፓርክ ውስጥ የሚካሄደውን የወርቅ ፍለጋ ሥራ ለማገድ ያስተላለፈው አዲስ ውሳኔ ነው። አስተዳደሩ ውሳኔውን...
የሕወሓት ኃይሎች ራሳቸውን “መንበረ ሰላማ” ብለው በሰየሙ የኃይማኖት አባቶች በጋራ በፈጠሩት ሁከት በራያ ሀገረ ስብከት በተለይም በአላማጣ ከተማ የጥምቀት በዓል በአደባባይ እንደማይከበር ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። የጥምቀት በዓል ከመከበሩ በዋዜማው የሚከናወነው የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት አለማክበሩን የሀገረስብከቱ እና የአካባቢው አመራሮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። ሀገረ ስብከቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ለማክበር አስቻይ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩለት ቀደም ብሎ፣ በራያ አካባቢዎች...
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ፣ በአካባቢው የወደፊት አስተዳደራዊ መዋቅር ላይ ከፍተኛ የሃሳብ ልዩነት መኖሩን የሚያሳዩ መረጃዎች ወጥተዋል። ለሪፖርተር ጋዜጣ የቀድሞውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና በአሁኑ ወቅት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪቃ ጉዳይ አማካሪ የሆኑትን አቶ ጌታቸው ረዳን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው፣ የፌደራል መንግስት በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል አወዛጋቢ...
No posts found
የሕወሓት ኃይሎች ራሳቸውን “መንበረ ሰላማ” ብለው በሰየሙ የኃይማኖት አባቶች በጋራ በፈጠሩት ሁከት በራያ ሀገረ ስብከት በተለይም በአላማጣ ከተማ የጥምቀት በዓል በአደባባይ እንደማይከበር ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። የጥምቀት በዓል ከመከበሩ በዋዜማው የሚከናወነው የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት አለማክበሩን የሀገረስብከቱ እና የአካባቢው አመራሮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። ሀገረ ስብከቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ለማክበር አስቻይ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩለት ቀደም ብሎ፣ በራያ አካባቢዎች...
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ያደረጉትን ጉብኝት ተከትሎ፣ በአካባቢው የወደፊት አስተዳደራዊ መዋቅር ላይ ከፍተኛ የሃሳብ ልዩነት መኖሩን የሚያሳዩ መረጃዎች ወጥተዋል። ለሪፖርተር ጋዜጣ የቀድሞውን የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና በአሁኑ ወቅት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምስራቅ አፍሪቃ ጉዳይ አማካሪ የሆኑትን አቶ ጌታቸው ረዳን ዋቢ በማድረግ እንደዘገበው፣ የፌደራል መንግስት በአማራና በትግራይ ክልሎች መካከል አወዛጋቢ...
መንግስት በስህተት መሆኑን ገልጾ ይቅርታ ጠይቋል በአማራ ክልል በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር፣ ሰሃላ ሰየምት ወረዳ በባርዋ ቀበሌ ልዩ ስሙ “ፈፋ ድልድይ” ተብሎ በሚጠራው ንዑስ ከተማ አቅራቢያ በሚገኝ የሚሊሻ ካምፕ ላይ ትላንት ጥር 07 ቀን 2018 ዓ.ም በደረሰ የድሮን ጥቃት በርካታ ታጣቂዎችና ንፁሃን ዜጎች ለህልፈትና ለከፍተኛ የአካል ጉዳት መዳረጋቸው ተሰማ። ጥቃቱ የተፈጸመው ትላንት ረፋድ 3፡30 ገደማ...
በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን፣ በጣርማበር bወረዳ የምትገኘው የደብረሲና ከተማ ከንቲባ አቶ ወንድምሲገኝ ማሙዬ በትላንትናው ዕለት መገደላቸው ተረጋገጠ። ከንቲባው ህይወታቸው ሊያልፍ የቻለው በታጣቂዎች በተተኮሰባቸው ጥይት መሆኑን የከተማው አስተዳደር አስታውቋል። ድርጊቱ የተፈጸመው ከንቲባው በከተማዋ ውስጥ በስራ እንቅስቃሴ ላይ በነበሩበት ወቅት እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን፣ ስለ ጥቃቱ መንስኤም ሆነ ስለ አጥቂዎቹ ማንነት እስካሁን በይፋ የተሰጠ ዝርዝር መረጃ የለም።...
የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የአድማ ብተና እና የመደበኛ ፖሊስ አባላት በሙሉ የታጠቁትን የጦር መሣሪያ እስከ ነገ ጥር 7 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ገቢ እንዲያደርጉ አስቸኳይና ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጠ። ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው መግለጫ እንዳመለከተው፣ ውሳኔው የተላለፈው በክልሉ ካለው ወቅታዊ የፀጥታ ሁኔታ ጋር ተያይዞ ከክልሉ ኮማንድ ፖስት በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ነው ተብሏል። በዚህም መሠረት ከጦር መሣሪያ ግምጃ...
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በአበርገሌ ወረዳ 03 ቀበሌ በበልታርፍ ጎጥ በቤት ውስጥ በተከሰተ የመድፍ ቁምቡላ ፍንዳታ የአምስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ። የወረዳው ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኢንስፔክተር መንግስቴ ደባሽ ለሆርን ፍሪኩዮንሲ በላኩት መረጃ ላይ እንደገለጹት፣ አደጋው የተከሰተው በቤት ውስጥ የነበረን የመድፍ ቁምቡላ ለመውቀጫነት ለማዋል ሲቀጠቅጡት በመፈንዳቱ ነው። በዚህም ምክንያት የአምስት ሰዎች...
















