ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው እና ሃይ ባይ ያጣ እስኪመስል ድረስ በአጭር ጊዜያት ስር መስደድ የጀመረው ቴክኖሎጂ መር ጾታዊ ጥቃቶች ከህግ አስከባሪው እስከ ፖሊሲ አውጪዎች ድረስ ትኩረትን ለመነፈጉ በርካታ አመክኞዎችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየዘመነ የመጣው የቴክኖሎጂ መራቀቅቅ ደግሞ ጉዳዩን ከማባባስም ባለፈ ችግሩን ለመቀልበስ ወደ ማይቻልበት ደረጃ እያደረሰው ይገኛል፡፡ በማህበረሰቡ ዘንድ ያለው ውስን የቴክኖሎጂ...

Category List

አዲስ አበባ- በሐዋሳ ከተማ የሚገኙ የሲዳማ ባንክ ሰራተኞች፣ ተቋሙ ለከተማው የሐይቅ ዳር ኮሪደር ልማት ፕሮጀክትያበረከተውን የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለመሸፈን በሚል፣ ያለሰራተኞቹ ፈቃድና ቅድመ ውይይት የአንድ ወር ሙሉደመወዛቸውን እንዲቆረጥ የወሰኑበት ቅጽ በግድ እንዲፈርሙ እየተገደዱ መሆኑን ተናገሩ። ሰራተኞቹ ለዝግጅት ክፍላችን እንደተናገሩት የአንድ ወር ደሞዛቸው በ24 ወራት ተከፍሎ የሚያልቅ የሚጠይቅ ቅጽ በግድእንዲፈርሙ ጫና እየተደረገባቸው መሆኑን በምሬት አስታውቀዋል። ከባንኩ...

ከአሶሳ ኩርሙክ ትራንስፖርት ተቋረጧል የሱዳን ጦር ከኢትዮጵያ ድንበር በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ስትራቴጂ ከተማ ኩሙርክን በዛሬው ዕለት መቆጣጠሩተሰምቷል። ጦሩ አንድ ሳምንት ገደማ የዘለቀ ውጊያ አድርጎ አካባቢውን መቆጣጠሩን አስታውቋል። የሱዳን ጦር በብሉ ናይል ግዛት የምትገኘውን ኩርሙክ ከተማን እንደገና የተቆጣጠረው፣ ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች(RSF) እና ከሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ–ሰሜን (SPLM-N) ጥምረት ጋር ከተደረጉ ውጊያዎች በኋላ ነው። የጀነራል...

የሕወሓት ኃይሎች ራሳቸውን “መንበረ ሰላማ” ብለው በሰየሙ የኃይማኖት አባቶች በጋራ በፈጠሩት ሁከት በራያ ሀገረ ስብከት በተለይም በአላማጣ ከተማ የጥምቀት በዓል በአደባባይ እንደማይከበር ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። የጥምቀት በዓል ከመከበሩ በዋዜማው የሚከናወነው የከተራ በዓል በዛሬው ዕለት አለማክበሩን የሀገረስብከቱ እና የአካባቢው አመራሮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። ሀገረ ስብከቱ የዘንድሮው የጥምቀት በዓል ለማክበር አስቻይ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩለት ቀደም ብሎ፣ በራያ አካባቢዎች...

ከሦስት ቀናት በፊት የተጀመረውን የሀገራ ምክክር ጉባኤ፣ የግል ሚዲያዎች እና የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ጋዜጠኛ በነጻነት እንዳይዘግቡ ገደብ እየተጣለባቸው መሆኑን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል። የምክክር ጉባኤውን መክፈቻ ጨምሮ ከመንግሥት ሚዲያዎች ውጭ ባለፉት ሦስት ቀናት የግል ሚዲያ እንዳይገቡ ተከልክለዋል። በዚህም የግል ሚዲያዎች ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በተገኙበት የተደረገውን የመክፈቻ ስነ ስርዓት ከኢቲቪ ወስደው እንደ ቀጥታ ስርጭት እንዲያስተላልፉ መደረጋችን...

ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ የመጣው እና ሃይ ባይ ያጣ እስኪመስል ድረስ በአጭር ጊዜያት ስር መስደድ የጀመረው ቴክኖሎጂ መር ጾታዊ ጥቃቶች ከህግ አስከባሪው እስከ ፖሊሲ አውጪዎች ድረስ ትኩረትን ለመነፈጉ በርካታ አመክኞዎችን ማቅረብ ይቻላል፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየዘመነ የመጣው የቴክኖሎጂ መራቀቅቅ ደግሞ ጉዳዩን ከማባባስም ባለፈ ችግሩን ለመቀልበስ ወደ ማይቻልበት ደረጃ እያደረሰው ይገኛል፡፡ በማህበረሰቡ ዘንድ ያለው ውስን የቴክኖሎጂ...

ከሦስት ቀናት በፊት የተጀመረውን የሀገራ ምክክር ጉባኤ፣ የግል ሚዲያዎች እና የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ጋዜጠኛ በነጻነት እንዳይዘግቡ ገደብ እየተጣለባቸው መሆኑን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል። የምክክር ጉባኤውን መክፈቻ ጨምሮ ከመንግሥት ሚዲያዎች ውጭ ባለፉት ሦስት ቀናት የግል ሚዲያ እንዳይገቡ ተከልክለዋል። በዚህም የግል ሚዲያዎች ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በተገኙበት የተደረገውን የመክፈቻ ስነ ስርዓት ከኢቲቪ ወስደው እንደ ቀጥታ ስርጭት እንዲያስተላልፉ መደረጋችን...

የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ባደረገው የነዳጅ መቅጃ መሳሪያ ፍተሻ፣ በርካታ ማደያዎች በቅሸባ ደንበኞችን ሲያጨረበሩእንደነበር አረጋግጧል። ባለስልጣኑ በተለያዩ ከተሞች በነዳጅ ማደያዎች የመቅጃ ማሽን (ዲስፔንሰር) ላይ ምርመራ በማድረግ እርምጃ መውሰድመጀመሩን አስታውቋል። በምርመራው ነዳጅ መቅጃ ማሽኖቻቸው ትክክለኛውን ልኬት የማያሳዩና የነዳጅ ቅሸባየሚፈጸምባቸው መሆኑን የተረጋገጡ ማደያዎች እግድ እየተጣለባቸው ነው።  12 ማደያዎች ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም ጀምሮ እንደ ጥፋታቸው መጠን ከአንድ ወር እስከ...

ከአሶሳ ኩርሙክ ትራንስፖርት ተቋረጧል የሱዳን ጦር ከኢትዮጵያ ድንበር በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ስትራቴጂ ከተማ ኩሙርክን በዛሬው ዕለት መቆጣጠሩተሰምቷል። ጦሩ አንድ ሳምንት ገደማ የዘለቀ ውጊያ አድርጎ አካባቢውን መቆጣጠሩን አስታውቋል። የሱዳን ጦር በብሉ ናይል ግዛት የምትገኘውን ኩርሙክ ከተማን እንደገና የተቆጣጠረው፣ ከሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ኃይሎች(RSF) እና ከሱዳን ሕዝባዊ ነፃነት ንቅናቄ–ሰሜን (SPLM-N) ጥምረት ጋር ከተደረጉ ውጊያዎች በኋላ ነው። የጀነራል...

በብሔር ተኮር ግጭት ውጥረት ላይ በሚገኘው የጋምቤላ ክልል ውስጥ የሚኖሩ “ሐበሻ” ወይም “ደገኛ” ተብለው የተለዩዜጎች ለጥቃት እና ዛቻ መጋለጣቸውን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። በክልሉ በቅርቡ በአኝዋክ እና ኑዌር ብሔረሰቦች መካከል የተፈጠረው ግጭት፣ ከሌሎች የኢትዮጵያ አካባቢዎች ለስራ የሄዱወገኖች ላይ ስጋት እየደቀነ መጥቷል። አሁንም የቀጠለው ውጥረት በተለምዶ “ሐበሻ” ተብለው የሚጠሩ ወገኖች ላይግድያ፣ ዛቻና ወከባ እየተፈጸመ ነው ተብሏል። ባለፉት ሁለት ሳምታት ውስጥ ብቻ ሦስት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ምንጮች ገልጸዋል። ባለፈው ሳምንት ከዋና ከተማው ጋምቤላ ተነሰቶ ወደ ተርፋም በመጓዝ ላይ የነበረ ተሽከርካሪ  መንገድ ላይ ጥቃት ደርሶበትአንዲት ወጣት ለህልፈት እንድትዳረግ ሆኗል። በጥቃቱ ሦስት ሰዎች መቁሰላቸው የተገለጸ ቢሆንም ቁጥሩ ከዚህም ሊልቅ እነደሚችል ተጠቁሟል። ከጥቃቱ በኋላ ከቦታ ቦታ መንቀሳቀስ አስቸጋሪ መሆኑን ምንጮች ለዝግጅት ክፍላችን አስታውቀዋል። ከሁለ...

አዲስ አበባ፡ በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በመጤ ጠል እንቅስቃሴ አራማጆች የተቀመጠው የፈረንጆች ጁን 30 ቀነ ገደብ መጠናቀቁን ተከትሎ የጎዳና ላይ ሰልፍ ቢደረግም የተፈራው አልደረሰብንም ሲሉ ለዝግጅት ክፍላችን ተናገሩ። ጁሃንስበርግን ጨምሮ ፕሪቶሪያ እና ደርባን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከሆርን ፍሪኩዌንሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ አንዳንድ ስፍራዎች ላይ አልፎ አልፎ ጥቃቶች እና ህገ ወጥ ድርጊቶች ቢኖሩም እንደተፈራው ጥቃት አልደረሰብንም፤ የጎዳና...