Home / ዜና

ዜና

ከሦስት ቀናት በፊት የተጀመረውን የሀገራ ምክክር ጉባኤ፣ የግል ሚዲያዎች እና የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ጋዜጠኛ በነጻነት እንዳይዘግቡ ገደብ እየተጣለባቸው መሆኑን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል። የምክክር ጉባኤውን መክፈቻ ጨምሮ ከመንግሥት ሚዲያዎች ውጭ ባለፉት ሦስት ቀናት የግል ሚዲያ እንዳይገቡ ተከልክለዋል። በዚህም ...

የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ባደረገው የነዳጅ መቅጃ መሳሪያ ፍተሻ፣ በርካታ ማደያዎች በቅሸባ ደንበኞችን ሲያጨረበሩእንደነበር አረጋግጧል። ባለስልጣኑ በተለያዩ ከተሞች በነዳጅ ማደያዎች የመቅጃ ማሽን (ዲስፔንሰር) ላይ ምርመራ በማድረግ እርምጃ መውሰድመጀመሩን አስታውቋል። በምርመራው ነዳጅ መቅጃ ማሽኖቻቸው ትክክለኛውን...

ከአሶሳ ኩርሙክ ትራንስፖርት ተቋረጧል የሱዳን ጦር ከኢትዮጵያ ድንበር በቅርብ ርቀት ላይ የምትገኘው ስትራቴጂ ከተማ ኩሙርክን በዛሬው ዕለት መቆጣጠሩተሰምቷል። ጦሩ አንድ ሳምንት ገደማ የዘለቀ ውጊያ አድርጎ አካባቢውን መቆጣጠሩን አስታውቋል። የሱዳን ጦር በብሉ ናይል ግዛት የምትገኘውን ኩርሙክ ከተማን እንደገና የተቆጣ...

በብሔር ተኮር ግጭት ውጥረት ላይ በሚገኘው የጋምቤላ ክልል ውስጥ የሚኖሩ “ሐበሻ” ወይም “ደገኛ” ተብለው የተለዩዜጎች ለጥቃት እና ዛቻ መጋለጣቸውን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። በክልሉ በቅርቡ በአኝዋክ እና ኑዌር ብሔረሰቦች መካከል የተፈጠረው ግጭት፣ ከሌሎች የኢትዮጵያ አካ...

አዲስ አበባ፡ በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በመጤ ጠል እንቅስቃሴ አራማጆች የተቀመጠው የፈረንጆች ጁን 30 ቀነ ገደብ መጠናቀቁን ተከትሎ የጎዳና ላይ ሰልፍ ቢደረግም የተፈራው አልደረሰብንም ሲሉ ለዝግጅት ክፍላችን ተናገሩ። ጁሃንስበርግን ጨምሮ ፕሪቶሪያ እና ደርባን የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከሆርን ፍሪኩዌንሲ ጋ...

በደቡብ አፍሪቃ ፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ በደቡብ አፍሪቃ የተቀጣጠለውን የመጤ ጠል እንቅስቃሴን ምክንያት በማድረግ በመጪዎቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል አዝማሚያ መኖሩን በመጥቀስ በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አስታውቋል። ኢምባሲው እንዳስታወቀው በመጪዎቹ ቀናት ተጠናክሮ...

የምስራቅ ሊቢያ አስተዳደር የኢትዮጵያ፣ የሱዳን፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ዜጎች ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ ማገዱ ተሰምቷል፡፡ በሁለት ተከፍላ የምትተዳደረው ሊቢያ የምስራቃዊው ክፍ...

የደቡብ አፍሪቃው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ በቀጥታ ቴሌቪዝን ለህዝባቸው ንግግር ባደረጉበት ወቅት በአገሪቱ የሚታየው የኢኮኖሚ ተግዳሮት እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ከህገ ወጥ ፍልሰተኞች ጋር የሚገናኝ እንዳልሆነ አስታወቁ። ፕሪዝዳንቱ በመግለጫቸው በአገር ውስጥ የሚገኙ የውጭ አገራት ዜጎች ህጋዊ ቢሆኑም ወይም በህገ ወጥ...

አዲስ አበባ- በሐዋሳ ከተማ የሚገኙ የሲዳማ ባንክ ሰራተኞች፣ ተቋሙ ለከተማው የሐይቅ ዳር ኮሪደር ልማት ፕሮጀክትያበረከተውን የ20 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ለመሸፈን በሚል፣ ያለሰራተኞቹ ፈቃድና ቅድመ ውይይት የአንድ ወር ሙሉደመወዛቸውን እንዲቆረጥ የወሰኑበት ቅጽ በግድ እንዲፈርሙ እየተገደዱ መሆኑን ተናገሩ። ሰራተ...

በጋምቤላ ክልል መቀመጫ ጋምቤላ ከተማ ትናንት ሰኔ 1 /2018 ዓ.ም ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ መካሄዱን ሆርንፍሪኩዌንሲ ከነዋሪዎች ሰሞቷል። የተኩስ ልውውጡ ከ12:00 ገደማ መቀስቀሱን የገለጹት ነዋሪዎች፣ ከአንድ ስዓት በላይ መዝለቁን ጠቁመዋል። የተኩስልውውጡ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና ማንነታቸውን በውል ካልታ...