Home / ዜና ትንታኔ

ዜና ትንታኔ

ቆመው የገመዱት ሰብዓዊነት፤ ሞተው ፍሬውን አይተዋል! የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሞት ኢትዮጵያንን ከሰሜን እሰከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ ያለ ሃይማኖት ልዩነት በሰውነት በአንድ ጎራ ያሰለፈ ታሪክ ሆኖ ተመዝግቧል። ‘ሰው ሁኑ፣ ሰውነት ከሁሉ ይበልጣል’ በሚለው ንግግራቸና በሰው ልጆች ላይ የሚፈጸም ግፍን...

ኢትዮጵያን ብሎም አፍሪቃን ለማገልገል የወጣትነት፣ የጎልማሳን ብሎም የዕድሜ ማምሻን መገበር ያውም ያለ ስስት መስጠት ለያኔው ትንታግ ምናሴ እንዲሁም ለምሁሩ እና ጉምቱው የሕግ መምህሩ ምናሴ ኃይሌ የሕይወት ፍልስፍናቸው ነበር፡፡ በታኅሣሥ 24/1922 ዓ.ም ከአባታቸው ከባላምባራስ ኃይሌ ድብነህ እና ከእናታቸው ኢሌኒ ...

ከዘፍጥረት በፊት ለዘመናት በብላሽ ባዕዳንን ሲያረሰርስ፣ ከትናንት ዛሬ አገሩን ሊያለማ ይዞት የሚዞረውን ግንድ ማደሪያ ሊሰራበት የችል የሆንን በሚል የተናፈቁ የዘለዓለም ዓመታት፡፡ ዓባይ፣ ግዮን፣ናይል፣ ማሃስ፣ አጉ፤ ስመ በዙው እና አይበገሬው ከገነት የፈለቀው ጅረት ከስከላ እስከ ሜዲትራንያን የተሸመነ ፈትል፡፡ ‹‹...