ከሦስት ቀናት በፊት የተጀመረውን የሀገራ ምክክር ጉባኤ፣ የግል ሚዲያዎች እና የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ጋዜጠኛ በነጻነት እንዳይዘግቡ ገደብ እየተጣለባቸው መሆኑን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል። የምክክር ጉባኤውን መክፈቻ ጨምሮ ከመንግሥት ሚዲያዎች ውጭ ባለፉት ሦስት ቀናት የግል ሚዲያ እንዳይገቡ ተከልክለዋል። በዚህም ...
የነዳጅና ኢነርጂ ባለሥልጣን ባደረገው የነዳጅ መቅጃ መሳሪያ ፍተሻ፣ በርካታ ማደያዎች በቅሸባ ደንበኞችን ሲያጨረበሩእንደነበር አረጋግጧል። ባለስልጣኑ በተለያዩ ከተሞች በነዳጅ ማደያዎች የመቅጃ ማሽን (ዲስፔንሰር) ላይ ምርመራ በማድረግ እርምጃ መውሰድመጀመሩን አስታውቋል። በምርመራው ነዳጅ መቅጃ ማሽኖቻቸው ትክክለኛውን...
በብሔር ተኮር ግጭት ውጥረት ላይ በሚገኘው የጋምቤላ ክልል ውስጥ የሚኖሩ “ሐበሻ” ወይም “ደገኛ” ተብለው የተለዩዜጎች ለጥቃት እና ዛቻ መጋለጣቸውን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል። በክልሉ በቅርቡ በአኝዋክ እና ኑዌር ብሔረሰቦች መካከል የተፈጠረው ግጭት፣ ከሌሎች የኢትዮጵያ አካ...
በደቡብ አፍሪቃ ፕሪቶሪያ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኢምባሲ በደቡብ አፍሪቃ የተቀጣጠለውን የመጤ ጠል እንቅስቃሴን ምክንያት በማድረግ በመጪዎቹ ቀናት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚችል አዝማሚያ መኖሩን በመጥቀስ በደቡብ አፍሪቃ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ አስታውቋል። ኢምባሲው እንዳስታወቀው በመጪዎቹ ቀናት ተጠናክሮ...
በጋምቤላ ክልል መቀመጫ ጋምቤላ ከተማ ትናንት ሰኔ 1 /2018 ዓ.ም ከፍተኛ የተኩስ ልውውጥ መካሄዱን ሆርንፍሪኩዌንሲ ከነዋሪዎች ሰሞቷል። የተኩስ ልውውጡ ከ12:00 ገደማ መቀስቀሱን የገለጹት ነዋሪዎች፣ ከአንድ ስዓት በላይ መዝለቁን ጠቁመዋል። የተኩስልውውጡ በመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች እና ማንነታቸውን በውል ካልታ...
በአማራ ክልል የጤና ባለሙያዎች ለወራት የሰሩበት የትርፍ ስዓት ክፍያ መከልከላቸውን ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል። በክልሉ የጤና ባለሙያዎች የትርፍ ስዓት ክፍያ ከወደ ወር እየተቆራረጠ ቀጥሎ፣ አሁን ላይ አብዛኛዎቹ ክፍያተከልክለዋል። ሦስት ዓመት ገደማ በግጭት ውስጥ በሚገኘው ክልሉ፣ የጤና ተቋማት አሰራር ወጥነት ...
አሜሪካ ከፈረንጆች ጃንዋሪ 21 ጀምሮ ተግባራዊ የሚድረ የቪዛ እገዳ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ75 አገራት ላይ ተግባራዊ አድርጋለች። የዋይት ሃውስ ቃል አቀባይን ዋቢ አድርገው በርካታ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች እንደዘገቡት፤ የወቅቱ የአሜሪካ አስተዳደር በስደተኞች ዙሪያ ተግባራዊ እያደረገ ያለውን ፖሊሲ ተከትሎ ይህ እገዳም እን...
በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልል ምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ወረዳ በጉብኝት ላይ እያሉ፣ በተፈጸመ ጥቃት ሁለት የቱርክ ዜጎች እና አንድ ኢትዮጵያዊ መገደላቸውን ክልሉ አስታውቋል። ጥቃቱ የተፈጸመው ዛሬ ጥር 4/2018 ከጥዋቱ 2 ሰዓት ከ20 ላይ ሰዎች በጉብኝት ላይ ባሉበት አጋጣሚ ነው ተብሏል። የጥቃቱ ፈጻሚዎች ‘ሽፍቶች...
ኦነግ የአቡ ሴራ ገበሬዎች በኤርፖርት ፕሮጀክቱ ላይ የባለቤትነት ድርሻ ሊሰጣቸው ይገባል ብሏል የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) እንዲሁም የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ በቢሾፍቱ አቡ ሴራ አካባቢ የሚገነባውን አዲስ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ አስመልክቶ ባወጡት መግለጫ፣ አገራዊ ፕሮጄክቱ ከአካባቢው በርካታ አርሶ አደሮችን...
በደቡብ ጎንደር ዞን በደብረ ታቦር ከተማ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለረጅም ዓመታት በራዲዮሎጂ ባለሙያነት ሲያገለግሉ የነበሩት አንጋፋው ባለሙያ አቶ ሊቁ ወልዴ፣ በገና በዓል ዋዜማ በመኖሪያ ቤት አካባቢያቸው በታጠቁ ኃይሎች መገደላቸውን ተከትሎ በከተማው ነዋሪዎችና በሥራ ባልደረቦቻቸው ዘንድ ከፍተኛ ቁጣ መቅሰቀሱ...














