በቅርቡ በተለይም ካለፉት ሁለት ሶስት አመታት ወደዚህ ስለመንግስት አገልግሎቶች ‘ዲጂታይዜሽን’ ፣’ዲጂታል ኢትዮጵያ’ ፣ ‘ዲጂታል ሆኗል’ ፣ ‘ከወረቀት ነጻ አገልግሎት’ ወዘተ የሚሉ ቃላትን መስማት የተለመደ ሆኗል። ህዝቡም ሳይወድ በግድ “ዲጂታይዝድ” እንዲሆን እየተገደደ ነው። (ቋንቋውን በተመለከተ የቋንቋ ምሁራን ...

በቀን ነሐሴ 28/2017 የመንግስት የጸጥታ አካላት ድል በር በሚገኘው የሸገር ራዲዮ ግቢ በመሄድ ሦስት ጋዜጠኞችን አስረው መውሰዳቸው ተሰምቷል፡፡ አንጋፋውን ጋዜጠኛ እሸቴ አስፋን ጨምሮ ትዕግስት ዘርይሁን እና ምንታምር ጸጋው በቁጥጥር ስር መዋላቸው የታወቀ ሲሆን ጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ መለቀቁ ታውቋል፡፡ ከሳምንት በፊ...

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያዘጋጀው የዲያስፖራ አጀንዳ ማሰባሰቢያ መድረክ ብርቱ ተቃውሞ አስተናግዷል። ኮሚሽኑ ቅዳሜ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ ማዘጋጀት መድረክ ላይ ከውስጥ እሰከ አደባባይ ተቃውሞ ማስተናገዱን ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። ኮሚሽኑ ባዘጋጀው ምክክር...

አዲሱን አስተዳደር የተቃወሙ አካላት ጫካ እየገቡ ነው በህዝባዊ ተቃውሞ ተቀልብሶ የነበረው የአስተዳደር ለውጥ መቀጠሉን ተከትሎ፣ በራያ አካባቢዎች ከፍተኛ ውጥረት መንገሱን ሆርን ፍሪኩዌንሲ ተረድቷል።በኃይል የተደገፈው አስተዳደር ለውጥ እንደገና መቀጠሉን ተከትሎ፣ በራያ አካባቢዎች ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ተጠቁሟል። አ...

ፖሊስ ጉዳዩን አስተባብሏል በየዓመቱ በወርሐ ነሐሴ በአማራ እና በትግራይ ማህበረሰብ በዋናነት በልጃገረዶች በልዩ ድምቀት የሚከበሩት የሻደይ፣ አሽንዳ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት ዝግጅቶች በአዲስ አበባ እንዳይከበሩ መከልከላቸው እና የክብረ በዓሉ ታዳሚዎች በፖሊስ መበተናቸው ሆርን ፍሪኩዌንሲ አረጋገጧል፡፡ በመጀመሪያ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአገር ውስጥ ባለው የጥቁር ገበያ እጃቸው አለበት የተባሉ አካላት ላይ ሰፊ ክትትል ማድረግ የጀመረ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ እጃቸው አለበት የተባሉ ግለሰቦችን የባንክ ሂሳብ በምስጢር እንዲታገድ ትዕዛዝ አስተላልፎ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ ባንኮች የበርካት ተጠርጣሪዎችን ሂሳብ እንቅስቃሴ እንዲያግ...

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አንድ ሰራተኛው በሰብዓዊ አገልግሎት ስምሪት ላይ እያለ ያልታወቀ ቡድን ባላቸው ጥቃት አድራሾች በተፈጸመበት ጥቃት እንደተገደለበት አስታውቋል። ማኅበሩ ሆነልኝ ፋንታሁን የተባለ ሰራተኛው ‘አሰቃቂ’ ባለው ጥቃት መገደሉን ባወጣው የሐዘን መግለጫ አስታውቋል። የቀይ መስቀ...

አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ እና ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ከቀናት በፊት በደኅንነት አካላት ተይዘው መወሰዳቸው እና እሰካሁንም የደረሱበት እንደማይታወቅ እና ፍርድ ቤትም እንዳልቀረቡ የሆርን ፍሪኩዌንሲ ምንጮች አስታወቁ፡፡ ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ሰኞ ነሐሴ 5/2017 ቀን ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ታፍ...

ባሳለፍነው ወር ሐምሌ 14/2018 በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ማዕከላዊ ኮሚቴው ያወጣውን መግለጫ እና መግለጫውንም ፓርቲው እንዲያወጣ በማድረግ ረገድ መንግስት በገንዘብ እንደደገፈው እና ለዚህም ደግሞ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለፓርቲው እንደተሰጠው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል፡፡ ምንጮች አክለውም...

ባሳለፍነው ወር ሐምሌ 14/2018 በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ማዕከላዊ ኮሚቴው ያወጣውን መግለጫ እና መግለጫውንም ፓርቲው እንዲያወጣ በማድረግ ረገድ መንግስት በገንዘብ እንደደገፈው እና ለዚህም ደግሞ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለፓርቲው እንደተሰጠው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል፡፡ ምንጮች አክለውም...

1...891011