Home / ፖለቲካ

ፖለቲካ

ጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሏቸው በሰጡት ማብራሪያ ከቀይ ባህር እና ከወደብ ጋር ለተነሳላቸው ጥያቄ በሰጡት ምላሽ ጉዳዩን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረው፤ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ግን ማንም አያቆመንም ሲሉ ተደምጠዋል፡፡ በቀይ ባህር ጉዳይ ለቀረቡላቸው ተደራራቢ ጥያ...

የአውሮፓ ኅብረት የግብፅን የቅኝ ግዛት እሳቤ ተቀብሎ ማስተጋባቱ ኢትዮጵያ እንደማትቀበል አስታውቃለች። አውሮፓ ኅብረት ከሰሞኑ ከግብፅ ጋር ባደረገው ስብሰባ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ላይ ወገንተኛ አቋም አንጸባርቋል። ኅብረቱ በህዳሴ ግድብ ላይ በግልጽ ካይሮን ደግፎ አቋም የያዘው የአውሮፓ-ግብፅ ጉባኤ የጋራ መ...

ላለፉት ሦስት ዓመታት በአማራ ክልል ባለው የጸጥታ ስጋት ምክንያት ላልተወሰኑ ጊዜያት ሲተላለፍ የነበረው የጣና ፎረም 11ኛው ዓመታዊ ስብሰባ በባህር ዳር ሊካሄድ ነው፡፡ በየዓመቱ በአፍሪቃ የሰላም እና ደኅንነት ዙሪያ መሪዎች እና የዘርፉ ምሁራን የሚመክሩበት የጣና ፎረም በመጪው ዓርብ ጥቅምት 14/2018 በባህር ዳር...

የከተማዋ አስተዳደር ድርጊቱን አምኗል። በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ፣ በወረዳዋ ዋና ከተማ እስቴ መካነ ኢየሱስ፣ ጥቅምት 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከሌሊቱ 10 ሰዓት ገደማ፣ የፋኖ ኃይሎች ሚሊሻና የከተማ ፖሊሶች መሽገውበት ወደነበረው ቦታ በድንገት በመግባት ከ80 እስከ 120 የሚሆኑ ሚሊሻዎችንና የከተማ ፖሊሶችን መ...

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ (ኢሰመጉ) የአማራ ክልል ግጭት ተዋናዮች “ያለምንም ቅድመ ሁኔታ” የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪ አቅርቧል። ኢሰመጉ በሰሞነኛ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ የንጹሃንን ተጨማሪ ሞትና ውድመት ለማስቀረት፣ ተኩስ አቁም ታውጆ የግጭቱ ተዋናዮች ወደ ድርድር እንዲገቡ ጠይ...

ከሰሞኑ በኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ጌድዮን ጢሞቲዎስ ተፈርሞ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ በተላከው ደብዳቤ ክስ የቀረበባቸው የሕወሓት እና የኤርትራ መንግስት በየፊናቸው ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ በምላሻቸውም ኹለቱም ወገኖች ምንም አይነት የጦርነት ዝግጅት በበኩላቸው እንደሌለ እና አሳሳች መ...

የኢትዮጵያ መንግሥት ከፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት በተቃራኒ ‘ጽምዶ’ በሚል ‘ጦርነት ለማወጅ’ ተባብረውብኛል ያላቸውን፣ ኤርትራ እና ህወሓትን የፋኖ ኃይሎችን እየደገፉ ነው በማለት ከሷል። ኤርትራ እና ህወሓት የፋኖ ኃይሎችን በመደገፍ የተከሰሱት የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ለተባበሩት መ...

በወልቂጤ በፖሊስ ጣቢያ በደረሰ ጠቃት ሁለት ፖሊሶች ተገድለዋል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በምሥራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ በተፈጠረ ግጭት ሦስት ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ፡፡ ሰላማዊ ሰዎች የተገደሉት በከተማዋ በተቀሰቀሰው ግጭት ላይ ፖሊስ ወደ ሕዝብ በከፈተው ተኩስ መሆኑን ሆርን ፈሪኩዌንሲ ያገኘው መረጃ ያ...

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ውስጥ የሚገኘው ቁጫ ብሔረሰብ “የወረዳ መዋቅር እንጂ የራሱ ማንነት የለውም” በሚል ጫና እየተደረገበት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ቁጫ የራሱ ታሪክ፣ ባህል፣ ቋንቋና የዘመን መለወጣ ያለው ብሔረሰብ ቢሆንም፣ በዞኑ መንግሥት “ድፍጠጣ” እየተፈጸመበት መሆኑን የብሔረሰቡ ተወካዮች ለሆርን ፍሪኩዌ...

የቀድሞው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳን ተከትለው፣ ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ የኮበለሉ የቀድሞ የጊዜያዊ አስተዳደሩ ባለሥልጣናት በፌደራል መንግሥት ሹመት መሰጠቱ እንደቀጠለ መሆኑ ተሰምቷል። በፌዴራል መንግሥት የተሾሙት የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ አመራሮች ናቸው። ከተሿሚ...