የጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ ‘የመደመር መንግሥት’ የተሰኘው አዲስ መጽሐፍ ነገ መስከረም 6/2017 ዓ.ም እንደሚመረቅ ሆርን ፍርኩዌንሲ ሰምቷል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ወደ ሥልጣን ከመጡ በኋላ የጻፉት አራተኛ መጽሐፍ በአዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ምርቃቱ እንደሚካሄድ ታውቋል። የመጽሐፍ ም...
በቀን ነሐሴ 28/2017 የመንግስት የጸጥታ አካላት ድል በር በሚገኘው የሸገር ራዲዮ ግቢ በመሄድ ሦስት ጋዜጠኞችን አስረው መውሰዳቸው ተሰምቷል፡፡ አንጋፋውን ጋዜጠኛ እሸቴ አስፋን ጨምሮ ትዕግስት ዘርይሁን እና ምንታምር ጸጋው በቁጥጥር ስር መዋላቸው የታወቀ ሲሆን ጋዜጠኛ እሸቴ አሰፋ መለቀቁ ታውቋል፡፡ ከሳምንት በፊ...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በሰሜን አሜሪካ ዋሽንግተን ዲሲ ያዘጋጀው የዲያስፖራ አጀንዳ ማሰባሰቢያ መድረክ ብርቱ ተቃውሞ አስተናግዷል። ኮሚሽኑ ቅዳሜ ነሐሴ 24/2017 ዓ.ም በዋሽንግተን ዲሲ ማዘጋጀት መድረክ ላይ ከውስጥ እሰከ አደባባይ ተቃውሞ ማስተናገዱን ሆርን ፍሪኩዌንሲ ሰምቷል። ኮሚሽኑ ባዘጋጀው ምክክር...
አዲሱን አስተዳደር የተቃወሙ አካላት ጫካ እየገቡ ነው በህዝባዊ ተቃውሞ ተቀልብሶ የነበረው የአስተዳደር ለውጥ መቀጠሉን ተከትሎ፣ በራያ አካባቢዎች ከፍተኛ ውጥረት መንገሱን ሆርን ፍሪኩዌንሲ ተረድቷል።በኃይል የተደገፈው አስተዳደር ለውጥ እንደገና መቀጠሉን ተከትሎ፣ በራያ አካባቢዎች ከፍተኛ ውጥረት መንገሱ ተጠቁሟል። አ...
አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ እና ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ከቀናት በፊት በደኅንነት አካላት ተይዘው መወሰዳቸው እና እሰካሁንም የደረሱበት እንደማይታወቅ እና ፍርድ ቤትም እንዳልቀረቡ የሆርን ፍሪኩዌንሲ ምንጮች አስታወቁ፡፡ ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ሰኞ ነሐሴ 5/2017 ቀን ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ታፍ...
ባሳለፍነው ወር ሐምሌ 14/2018 በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ማዕከላዊ ኮሚቴው ያወጣውን መግለጫ እና መግለጫውንም ፓርቲው እንዲያወጣ በማድረግ ረገድ መንግስት በገንዘብ እንደደገፈው እና ለዚህም ደግሞ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለፓርቲው እንደተሰጠው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል፡፡ ምንጮች አክለውም...
ባሳለፍነው ወር ሐምሌ 14/2018 በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ማዕከላዊ ኮሚቴው ያወጣውን መግለጫ እና መግለጫውንም ፓርቲው እንዲያወጣ በማድረግ ረገድ መንግስት በገንዘብ እንደደገፈው እና ለዚህም ደግሞ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለፓርቲው እንደተሰጠው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል፡፡ ምንጮች አክለውም...
የማኅበረሰብ አንቂው ሱሌማን አብደላ ከሳውዲ አረቢያ በግዳጅ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላለፎ መሰጠቱን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ይፋ ባደረገው አዲስ ሪፖርት አስታውቋል፡፡ ከአንድ ዓመት ከግማሽ በላይ ለሚሆን ጊዜ ከሚኖርበት ሳውዲ አረቢያ ደብዛው የጠፋው ሰሌማን ለኢትዮጵያ መንግሥት ተላልፎ መሰጠቱን በሪፖርቱ ተገልጿ፡...








