የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአገር ውስጥ ባለው የጥቁር ገበያ እጃቸው አለበት የተባሉ አካላት ላይ ሰፊ ክትትል ማድረግ የጀመረ ሲሆን ይህንንም ተከትሎ እጃቸው አለበት የተባሉ ግለሰቦችን የባንክ ሂሳብ በምስጢር እንዲታገድ ትዕዛዝ አስተላልፎ ወደ ስራ ተገብቷል፡፡ ባንኮች የበርካት ተጠርጣሪዎችን ሂሳብ እንቅስቃሴ እንዲያግ...

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አንድ ሰራተኛው በሰብዓዊ አገልግሎት ስምሪት ላይ እያለ ያልታወቀ ቡድን ባላቸው ጥቃት አድራሾች በተፈጸመበት ጥቃት እንደተገደለበት አስታውቋል። ማኅበሩ ሆነልኝ ፋንታሁን የተባለ ሰራተኛው ‘አሰቃቂ’ ባለው ጥቃት መገደሉን ባወጣው የሐዘን መግለጫ አስታውቋል። የቀይ መስቀ...

አንጋፋው ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ እና ጋዜጠኛ ዮናስ አማረ ከቀናት በፊት በደኅንነት አካላት ተይዘው መወሰዳቸው እና እሰካሁንም የደረሱበት እንደማይታወቅ እና ፍርድ ቤትም እንዳልቀረቡ የሆርን ፍሪኩዌንሲ ምንጮች አስታወቁ፡፡ ጋዜጠኛ አብዱልሰመድ መሐመድ ሰኞ ነሐሴ 5/2017 ቀን ላይ ማንነታቸው ባልታወቁ ሰዎች ታፍ...

ባሳለፍነው ወር ሐምሌ 14/2018 በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ማዕከላዊ ኮሚቴው ያወጣውን መግለጫ እና መግለጫውንም ፓርቲው እንዲያወጣ በማድረግ ረገድ መንግስት በገንዘብ እንደደገፈው እና ለዚህም ደግሞ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለፓርቲው እንደተሰጠው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል፡፡ ምንጮች አክለውም...

ባሳለፍነው ወር ሐምሌ 14/2018 በኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) ማዕከላዊ ኮሚቴው ያወጣውን መግለጫ እና መግለጫውንም ፓርቲው እንዲያወጣ በማድረግ ረገድ መንግስት በገንዘብ እንደደገፈው እና ለዚህም ደግሞ በሚልዮን የሚቆጠር ገንዘብ ለፓርቲው እንደተሰጠው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ ተናግረዋል፡፡ ምንጮች አክለውም...

የማኅበረሰብ አንቂው ሱሌማን አብደላ ከሳውዲ አረቢያ በግዳጅ ለኢትዮጵያ መንግስት ተላለፎ መሰጠቱን የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚንስቴር ይፋ ባደረገው አዲስ ሪፖርት አስታውቋል፡፡ ከአንድ ዓመት ከግማሽ በላይ ለሚሆን ጊዜ ከሚኖርበት ሳውዲ አረቢያ ደብዛው የጠፋው ሰሌማን ለኢትዮጵያ መንግሥት ተላልፎ መሰጠቱን በሪፖርቱ ተገልጿ፡...