በየዓመቱ በታላቅ ኃይማኖታዊ ሥነ ሥርዓትና በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ምዕመናን ተሳትፎ በድምቀት የሚከበረው የቅድስት ማርያም አክሱም ጽዮን ክብረ በዓል፣ ዘንድሮ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ የሃገር ውስጥ ሚዲያዎች ሽፋን ሙሉ በሙሉ እንዳልሰጡት የአክሱም ከተማ ባህልና ቱሪዝም ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታወቀ። ቢሮው እንዳስታወቀው ከ...
በትግራይ ክልል ባለፉት አራት ዓመታት ማለትም ከ2014 እስከ 2018 ሩብ ዓመት ድረስ በጾታዊ ጥቃት ብቻ የ22 ሴቶች ሕይወት ማለፉን ሆርን ፍሪኩዮንሲ ከክልሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ሰምቷል። ይህ መረጃ የሰሜኑ ጦርነት በሴቶችና ሕጻናት ላይ የጣለውን ከባድ ሰብዓዊ ቀውስና የስነልቦና ጠባሳ በግልጽ የሚያሳይ እ...
በአማራ ክልል ክፍት የስራ ቦታ በሚል ሸዋጅ ማስታወቂያ ነው ቅጥሩ የሚካሄደው የሀገር መከላከያ ሠራዊት ከሰሞኑ ያወጣው ወታደራዊ ሰልጣኝ ምልመላ ተከትሎ፣ በተለያዩ አካባቢዎች ወጣቶች በግዳጅና በጫና ተይዘው እየገቡ መሆኑን ሆርን ፍርኩዌንሲ ሰምቷል። አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ አካባቢዎች ወጣቶች በግዳጅ ለወታ...
ከዚህ ቀደም የቀረቡ ጥያቄዎች በአግባቡ ካልተመለሱ ሁለተኛ ዙር የሥራ ማቆሞ አድማ እንደሚቀጥል የኢትዮጵያ ጤና ባለሙያዎች ንቅናቄ ለመንግሥት በጻፈው ደብዳቤ አሳስቧል። መንግሥት በተለይ አንገብጋቢ ለተባሉ ለጤና ባለሙያዎች ጥያቄዎች በአፋጣኝ ምላሽ ካልሰጠ፣ ሁለተኛው ዙር የሥራ ማቆም አድማ ታህሳስ 1/2018 ዓ.ም ይ...
የማርበርግ ቫይረስ በሽታው ለመጀመሪያ ጊዜ በጅንካ ሆስፒታል መታየቱ ከተገለጸ በኋላ፣ በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ ከተማ በብዛት እየተዛመተ መሆኑን የጤና ባለሙያዎች ለሆርን ፍሪኩዮንሲ ገልጸዋል። በከተማዋ ይህ ቫይረስ የተገኘ ቢሆንም እስካሁን ህይወቱ ያለፈ ሰው እንደሌለ ገልጸው፤ ሕክምናው በልዩ ማቆያ ማዕከላት እየተ...
ከሰሞኑ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጅንካ አካባቢ የተከሰተውን እና የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ በበሽታው የተያዙ ሰዎችን ለህልፈት የዳረገውን በሽታ በሚመለከት ለሚዲያ መረጃ በመስጠታቸው ከስራ የተሰናበቱትን የጅንካ አጠቃላይ ሆስፒታል ሜዲካል ዳይሬክተር በሚመለከት የጤና ሚንስቴር መረጃው የለንም ሲል አስታውቋል፡፡ የጤና ሚኒ...
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጂንካ አካባቢ የተከሰተው በሽታ ማርበርግ ቫይረስ (marburg virus) መሆኑን ጤና ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታውቀዋል። ሁለት የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ ስድስት ሰዎችን ለሞት የዳረገው በሽታ ማርበርግ ቫይረስ (Marburg Virus) መሆኑን በኢትዮጵያ ሕብረተ...
በአዲሱ ዓመት የመጀመሪያዎቹ ሁለት ወራት ፤ መስከረምና ጥቅምት ብቻ በአማራ ክልል ከ200 በላይ ሴቶች የአስገድዶ መድፈር ጥቃት እንደደረሰባቸው ተገለጸ፡፡ የክልሉ ሴቶች፣ ሕፃናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ለሆርን ፍሪኩዌንሲ እንደገለጸው ሴቶች በመንግስት የጸጥታ ኃይላት ጨምሮ በክልሉ መሳሪያ ታጥቀው በሚንቀሳቀሱ ቡድኖች ...
ከፌደራል መንግሥት የተመደበለት የተጨማሪ ደመወዝ በጀት በቂ አይደለም ባለው፣ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መምህራን የሥራ ማቆም አድማ መጀመራቸውን ተገልጿል። በመተከልና ካማሺ ዞኖች ከትናንት ህዳር 1/2018 ዓ.ም መምህራን የሥራ ማቆም አድማ መምታታቸውን የአካባቢው ምንጮች ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቀዋል፡፡ ከመስከረም ...
የአገሪቱ ከፍተኛ የስልጣን ባለቤት የሆነው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ጽሕፈት ቤት በቅርቡ አዲስ ሪፎርም መስራቱን ተከትሎ በመስሪያ ቤቱ ውስጥ የሐሰተኛ የት/ት መረጃ ይዘው ሲያገለግሉ የነበሩትን ሰራተኞችን እንደገና የስራ ምደባ መስጠቱን የሆርን ፍሪኩዌንሲ ምንጮች አስታውቀዋል። በአፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና በሕዝብ ተወ...







