የመንግሥት ሰራተኞችን ደመወዝ ከሕግ አግባብ ውጭ መቁረጥ አሳሳቢ ሆኖ መቀጠሉን የሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም አስታውቋል። ተቋሙ በጉዳዩ ላይ ባወጣው ሪፖርት በተለያዩ አካባቢዎች ከሕግ አግባብ ውጪ የደመወዝ መቁረጥ ከጊዜ ወደ ጊዜ ተባብሶ በመቀጠሉ “የአስተዳደር በደል” አስከትሏል ብሏል። የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በፍርድ...
የአዲስ አበባ መስተዳደር የሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ወቅት በከተማ አስተዳደሩ ውስጠ የሚገኙ የአረቄ ቤቶች እና ቢንጎ ማጫወቻ ስፍራዎች ይዘጋሉ ተብሎ በኃላፊዋ የተገለጸው መረጃ ስህተት መሆኑን ቢሮው ለሆርን ፍሪኩዌንሲ አስታውቋል፡፡ ቢሮው በተሰራጨው መረጃ መሰረት ስብሰባ ላይ መሆኑን የታወቀ ሲሆን...
ከፍተኛ ቅሬታ ተነስቶበታል በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በኮሪደር ልማት ምክንያት አንዳንድ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት እየሰጡ ባለመሆኑ እና ከአቅም በላይ የተማሪ ምዝገባ በመፈጸሙ የቦታ ጥበት አጋጥሟል በሚል የመዋዕለ ሕጻናት ተማሪዎች በሳምንት ሁለት እና ሦሰት ቀናት ብቻ እንዲማሩ ተደርገዋል፡፡ ይህንንም ተከትሎ ...
ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በፋኖ ኃይሎች የተማረኩ የመንግሥት ተዋጊዎችን መጎብኘቱን አስታውቋል። ኮሚቴው ከሁለት ሳምንት ገደማ በፊት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ የተከሰትውን ውጊያ ተከትሎ፣ በፋኖ ኃይሎች ለተማረኩ የመንግሥት ተዋጊዎች ሰብዓዊ ድጋፍ እያደረገ መሆኑን ገልጿል። የፋኖ ኃይሎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የመከ...
ከአንድ ዓመት በፊት ባጋጠመው የጎፋ መሬት መንሸራተት ለተጎጂዎች ከተሰበሰበው የገንዘብ ድጋፍ ውስጥ 60 ሚሊዮን ብር ለመመዝበር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ባለሥልናት በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተሰምቷል፡፡ ከ200 በላይ ሰዎች ህወይታቸውን ላጠቡት አደጋ የተሰበሰበውን ገንዘብ ለመመዝበር የባንክ ቼክ አዘጋጅተው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ...
ባህላችንን እንዳናሳይ ተደርገናል ሲሉም ተሳታፊዎች ተናግረዋል የኢትዮጵያን ባህል ለተለያዩ የብሪክስ አባል አገራት በማቅረብ ላይ የሚገኘው ኪን-ኢትዮጵያ መድረክ ከአርቲስቶች ጉቦ በመቀበል ክስ ቀረበበት። በቅርቡ የኢትዮጵያን ባህል በማስተዋወቅ የልዑካን ቡድኑን ይዞ ከቻይና እስከ ሩሲያ ሲጓዝ የነበረው ኪን ኢትዮጵያ የ...
ፖሊስ ጉዳዩን አስተባብሏል በየዓመቱ በወርሐ ነሐሴ በአማራ እና በትግራይ ማህበረሰብ በዋናነት በልጃገረዶች በልዩ ድምቀት የሚከበሩት የሻደይ፣ አሽንዳ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት ዝግጅቶች በአዲስ አበባ እንዳይከበሩ መከልከላቸው እና የክብረ በዓሉ ታዳሚዎች በፖሊስ መበተናቸው ሆርን ፍሪኩዌንሲ አረጋገጧል፡፡ በመጀመሪያ...
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር አንድ ሰራተኛው በሰብዓዊ አገልግሎት ስምሪት ላይ እያለ ያልታወቀ ቡድን ባላቸው ጥቃት አድራሾች በተፈጸመበት ጥቃት እንደተገደለበት አስታውቋል። ማኅበሩ ሆነልኝ ፋንታሁን የተባለ ሰራተኛው ‘አሰቃቂ’ ባለው ጥቃት መገደሉን ባወጣው የሐዘን መግለጫ አስታውቋል። የቀይ መስቀ...








